ንስንስ፡- የኩራት ዕትም

ኅዳር 2015 ቅጽ ፪ ቁጥር ፫

መልካም አዲስ ዓመት! እንኳን በኢትዮጵያና በዳያስፖራ የሚገኙ LBTQ ኢትዮጵያውያን ጉዳይ ላይ በማተኮር በየሶስት ወሩ ወደምትወጣው ንስንስ መፅሄት ሁለተኛ ዕትም በሰላም መጡ።በዚህ ዕትም ላይ ትኩረት የምናደርገው በ”ኩራት” (Pride) ላይ ሲሆን ይህንን በአንድ ላይ ለማሰባሰብ የወደድነውን ያህል ማንበብ እንደሚያስደስታችሁ ተስፋ እናደርጋለን። ይህ ዕትም እውን እንዲሆን የተሳተፉትን ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን። ይህ መጽሔት የLBTQ ማህበረሰባችንን ሙሉ ውስብስብነታችንን እና ልዩነታችንን በመወከል እና በማንጸባረቅ እንዲሚቀጥል ተስፋ እናደርጋለን።
የአማርኛ እትም

Privacy Preference Center